መዝሙራት 117፡1 አሕዛብ ሁላችሁ፥ እግዚአብሔርን አመስግኑት፥ ሕዝብም ሁላችሁ አመስግኑት። 117፡2 ምሕረቱ በእኛ ላይ ታላቅ ነውና የእግዚአብሔርም እውነት ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል። እግዚአብሔርን አመስግኑ።